No media source currently available
ቅዳሜ አመሻሹን በማህበራዊ መገናኛዎች በኩል የተሰራጩ መረጃዎች ወጣቱ የለውጥ አራማጅ በደቡብ ምስራቅ ትግራይ ዞን በምትገኘው “ሄዋነ” ከተማ መገደሉን ጠቁመዋል።