በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምጥን ቆይታ ፡ -ቆሻሻን ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ስለቀየረው ኢትዮጵያዊ ተቋም


ምጥን ቆይታ ፡ -ቆሻሻን ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ስለቀየረው ኢትዮጵያዊ ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:09 0:00

ካምብሪጅ ኢንደስትሪስ አዲስ አበባ ረጲ ላይ የተቋቋመ ከተማዎ የተቸገረችበትን ቆሻሻ ወደ ታዳሽ ኃይል በመቀየር መልካም ውጤት እያሳየ ያለ ተቋም ነው። ይህ ጥረቱም ከሰሞኑ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረምን ዕውቅና እንዲያገኝ አስችሎታል። ስለ ተቋሙ እንቅስቃሴ የበለጠ ለማወቅ ፣ ሀብታሙ ስዩም የተቋሙን የቦርድ ሊቀመንበር ፣ ከመስራቾች መካከል አንዱ የሆኑትን ሳሙኤል ዓለማየሁን በስልክ መስመር አግኝቷቸዋል።

XS
SM
MD
LG