በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ለኮቪድ 19 ምላሽ የተሰጡ ልግስናዎችን ከሚከታተል አውታር መስራች ጋር


.
.

ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ የተወሰዱ የፌዴራል እና ክልል መንግስታት ምላሾችን ፣ የተቋማት እና የግለሰብ ልግስናዎችን የሚከታተል ድረ-ገጽ ከቀናት በፊት ስራ ጀምሯል።

የድረ-ገጹ መስራች የኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ የመጨረሻ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነችው ማስተዋል ታደሰ ናት።

ማስተዋል ድረ-ገጹ ''የመረጃ ነጻነት እና ተደራሽነትን ለማጠናከር ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምን ማድረግ ይቻላል? ለሚለው መልስ የሚሰጥ ነው'' ትላለች።

ቃለ-ምልልሱን ያዳምጡ

ምጥን ቆይታ ለኮቪድ 19 ምላሽ የተሰጡ ልግስናዎችን ከሚከታተል አውታር መስራች ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:49 0:00


XS
SM
MD
LG