በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለዕምነት ተቛማቱ ህጋዊ ሰውነት ስለሰጡት አዋጆች የሃይማኖት አባቶች ምን ይላሉ?


ለዕምነት ተቛማቱ ህጋዊ ሰውነት ስለሰጡት አዋጆች የሃይማኖት አባቶች ምን ይላሉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:15 0:00

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 5 ቀን ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና የወንጌል አማኞች አብያተ-ክርስቲያናት ምክርቤትን ህጋዊ ሰውነት የሚያጎናጽፉ አዋጆችን አጽድቋል። እነዚህ አዋጆች መጽደቃቸው አስዳሳች መሆኑን የሚያናገሩ የዕምነቶቹ አባቶች እዚህ ቀን ላይ ለመድረስ ለዓመታት የተሻገረ ልፋት መጠየቁንም ያወሳሉ። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር አለው።

XS
SM
MD
LG