በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኢትዮጵያዊያን ዐይነ-ስውራን ስለተዘጋጀው የመጀመሪያው የብሬል ጋዜጣ


ለኢትዮጵያዊያን ዐይነ-ስውራን ስለተዘጋጀው የመጀመሪያው የብሬል ጋዜጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:52 0:00

በሚሊየን የሚቆጠሩ ማየት የተሳናቸው ዜጎች በሚኖሩባት ኢትዮጵያ እነዚህ ወገኖች በሚረዱት መንገድ መረጃዎችን በህትመት የማዳረስ ዘርፍ ተስፋፍቷል ለማለት አይቻልም። አንድ ወጣት ግን ይሄንን ለመቀየር ጥረት ጀምራለች። ስሟ ፍዮሪ ተወልደ ሲሆን “ፈትል” የተሰኘ በዳሰሳ ወይንም በብሬል ስርዓት የተጻፈ እና የሚነበብ ጋዜጣ ከሰሞኑ ይፋ አድርጋለች።

XS
SM
MD
LG