በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለለይቶ ማቆያ ስፍራዎች የመጽሃፍት ልገሳ ተደረገ።


ለለይቶ ማቆያ ስፍራዎች የመጽሃፍት ልገሳ ተደረገ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:20 0:00

የብሔራዊ ቤተ-መጽሃፍት እና ቤተ-መዛግብት ኤጀንሲ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን የመጽሃፍት ልገሳ ማድረጉን አስታውቋል። ሀብታሙ ስዩም ያናጋራቸው የኤጀንሲው ሃላፊ አቶ ይኩኑ አምላክ መዝገቡ መጽሃፍቱ በለይቶ ማቆያዎች ውስጥ ያሉ ግለሰቦችን መንፈስ ለማጠንከር ሚናቸው ያለቀ መሆኑን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG