No media source currently available
በአገልግሎት ሰጪ፣ በግንባታ ስራ፣ በማዕድን ቁፋሮ መስኮች በተሰማሩ ድርጅቶች እንዲሁም መካከለኛ እና ትላልቅ የንግድ ተቋማት ላይ ባከናወንኩት የናሙና ጥናት አዳዲስ እና የተሻሻሉ ግኝቶችን (ኢኖቬሽኖችን) የሚጠቀሙት ቁጥራቸው አነስተኛ መሆኑን ደርሸበታለሁ ሲል የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት አስታወቀ።