በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካንሰር የተጠቁ ዩክሬናውያን ሕፃናት በአሜሪካ ሕክምና እየተደረገላቸው ነው


በካንሰር የተጠቁ ዩክሬናውያን ሕፃናት በአሜሪካ ሕክምና እየተደረገላቸው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ መፈጸሟ፣ በአገሪቱ የሚገኙ ፅኑ ታማሚዎችን፣ በተለይም ታዳጊ የካንሰር ታማሚዎችን አደጋ ላይ ጥሏል። በዩክሬን የሚገኝ አንድ በጎ አድራጊ ድርጅት በአሜሪካ ከሚገኘው ሴንት ጁድ የምርምር ሆስፒታል ጋራ በመተባበር፣ ዩክሬናውያኑ ሕፃናት በመላው ዓለም ሕክምና እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ናቸው።

ኢሪና ሺንካሬንኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG