በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት የህወሓት ታጣቂዎችን የሱዳን ጦርነት ተሳትፎ ክስ እያጣራ እንደሚገኝ ገለጸ


መንግሥት የህወሓት ታጣቂዎችን የሱዳን ጦርነት ተሳትፎ ክስ እያጣራ እንደሚገኝ ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኀይሎች፣ በህወሓት ታጣቂዎች ላይ የቀረበውን ክስ፣ እያጣራ መኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። ቃል አቀባዩ ነብዩ ተድላ ዛሬ ኀሙስ በሰጡት መግለጫ፣ ጉዳዩን በካርቱም የኢትዮጵያ ኤምባሲ እያጣራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ክሱን ማስተባበሉ ይታወቃል፡፡

XS
SM
MD
LG