የዐይን ብሌናቻውን የሚለግሱ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር ለምን አነስተኛ ሆነ?
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ በ17 ዓመት የስራ ዘመኑ የዐይን ብርሃናቸውን የመለሰላቸው ሰዎች 3ሺ አይሞሉም።ከሀገሪቱ ህዝብ ጋር ሲነጻጸር ከህልፈታቸው በኃላ የዐይን ብሌናቸው ለባንኩ እንዲሰጥ የሚፈቅዱት ቁጥር በእጅጉ አነሳ ነው። ይሄን ለመቀየር በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው ባንኩ የ2012 ዓመተምህረት የመጨረሻ ቀናትን ከዐይን ብሌን ልገሳ ጋር በተያያዘ ህዝብን ለማንቂያነት እየተጠቀመ ይገኛል። ፖለቲከኞች እና ታዋቂ የኪነጥበብ ሰዎችም እያገዙት ነው።