ኢትዮጵያዊያን የስፖርት አፍቃሪዎች በደስታ ከሰከሩባቸው አፍታዎች መካከል አንዱ ነው፡፡እኤአ በ1987 ዓም ፣በ14ኛው የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪቃ ዋንጫን አሸነፈች፡፡
ዋሽንግተን ዲሲ —
ዚምባቡዌን በፍጹም ቅጣት ምት በዕለቱ በረታው የኢትዮጵያ ቡድን ውስጥ ከነበሩት መካከል ጆሯችን ውስጥ ዛሬም ድረስ የሚያቃጭሉ ስሞቸ አሉ፡፡
ይሄ ከፊት ለፊቴ የተቀመው ሽበት ጣል ጣለ ያደረገበት፣የስፖርትኛ ቁመናው ዛሬም ያልተለየው ጎልማሳ የዚያ ባለታሪክ ቡድን አባል ነበር፡፡
ለጌቱ ከበደ ፣ያ ውድድር ያተመው ትዝታ በቀላሉ የሚፋቅ አይደለም፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የስፖርት ወግ:- ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዎች ጌቱ ከበደ ጋር