የሱዳን ኃይሎች ዛሬም ወደ ኢትዮጵያን ድንበር ተጠናክረው እየገፉ መሆናቸው ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

የሱዳን ኃይሎች ዛሬም ወደ ኢትዮጵያን ድንበር ተጠናክረው እየገፉ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሱዳን እርምጃ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ ድርጊት እንደሆነም አስገንዝቧል።