የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያውን ዕርዳታ ማደረጉን አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ከረድዔት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያ የሆነውን ድጋፍ በአክሱም ከተማና አካባቢ ለሚኖሩ በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች እንዳዳረሰ ይፋ አድርጓል።