ኪነ-ጥበብ ለሰብዓዊነት ፦ቆይታ ከላምባ ፊልም ደራሲ እና አዘጋጅ አንተነህ ኃይሌ ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

አንተነህ ኃይሌ ከፊልም ባለሙያነቱ ባሻገር፣ በኩላሊት ህመም ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር ደፋ ቀና የሚል በጎ አድራጊ ነው ። ከአጋሮቹ ጋር ባቋቋሙት የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት አማካኝነት የኢትዮጵያዊያንን ህይወት ለማትረፍ የሚያደርጉትን ፈተና የተሞላ ጥረት የተመለከተ የአንተነህን ኪነጥበብን ለሰብዓዊነት ማፍኪያ ከሚጠቀሙ ወጣት ከያኒን መካከል አንዱ ነው-ለማለት ይቻለዋል ።