የፊልም ባለሞያዋ አምልሰት ሙጬ፣ ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 29/2011 ‘ምን አለሽ’ የተሰኘ አዲስ ፊልሟን የተለያዩ የፊልም ባለሞያዎች እና የፊልም ኢንደስትሪውን ቢደገፉ መልካም ነው ያለቻቸውን ሰዎች ጋብዛ አስተያየት መቀበሏን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች።
ዋሽንግተን ዲሲ —
አምለሰት ሙጬ ከዚህ ቀደም ፊቸርና ዶክመንተሪ ፊልም አዘጋጅታ ለተመልካች አቅርባለች። የጋቢና ቪኦኤ ዘጋቢ ኤደን ገረመው አምልሰትን ስለ አዲሱ ፊልሟ ጠይቃ ተከታዩን አዘጋጅታለች።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5