ኢትዮጵያዊው የበይነ-መረብ ገበያ በድሮን ሸቀጦችን ለማድረስ እየተሰናዳ መሆኑን አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ድርጅቱ በጥቂት ወራት ውስጥ ደግሞ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን በሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ሸቀጦችን የማድረስ አገልግሎት ለመጀመር እየተሰናዳ መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል።