'አቢሲኒያ ሎ' -የህግ መጽሃፍት እጥረት የፈጠረው መላ

Liku Worku

ከ10 ዓመታት በፊት፣ የመቀሌ ዩኒቨርሰቲ ተማሪ በነበረበት ወቅት ህግ ተኮር መረጃዎችን ለማግኘት የገጠመው ችግር የኋላ ኋላ ተጠቃሽ የመረጃ ምንጭ ለማቋቋም መነሻ እንደሆነው ይናገራል፡፡

ዛሬ በጋቢና ህግ -ከእኛ ጋር ቆይታ የሚደርገው ሊቁ ወርቁ፡፡ ሊቁ ወርቁ በ2016 የአውሮጳዊያን አቆጣጠር ህግን በተመለከተ ነጻ አገልግሎት ከሚሰጡ አውታሮች መካከል ተመርጦ የተሸለመው አቢሲኒያ ሎ ድረ-ገጽ መስራች ነው፡፡

ከሀብታሙ ስዩም ጋር ያደረገው ቆይታ የሚጀመረው ድረ-ገጹ የሚሠጠውን አገልግሎት ከሚያብራራበት ነው፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

'አቢሲኒያ ሎ' -የህግ መጽሃፍት እጥረት የፈጠረው መላ