‹‹ብዙ ጊዜ ፖሊሶች የፈጸሙት ጥፋት እንጂ፣ እነሱ ላይ የተፈጸመባቸው ጎልቶ አይታይም›› ኮ/ር ፋሲካ ፋንታው

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታው ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ሲናገሩ ድርጊቱ ‹‹መላው የፖሊስ አባላትን በማይወክሉ›› የተፈጸመ እና ኮሚሽኑንም ያሳዘነ ነው፡፡ኮሚሽኑ ህዝብን ይቅርታ እንደጠየቀም አክለዋል፡፡