“ባይሴ”:- የዕውቀት ፈላጊዎች እና ምሁራን መገናኛ

Your browser doesn’t support HTML5

አገልግሎቱ ከ170 ሀገራት በላይ ውስጥ እንዲያገለግል ታቅዶ እንደተሰራ የሚናገረው ሰይፉ ኃይሌ ቶሎሳ በዓመታት ውስጥ ሚሊየኖችን የሚጠቅም አማራጭ እንዲሆን እንደሚያልም ለአሜሪካ ድምጽ ተናግሯል።