ድምጽ “ባይሴ”:- የዕውቀት ፈላጊዎች እና ምሁራን መገናኛ ፌብሩወሪ 04, 2021 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 አገልግሎቱ ከ170 ሀገራት በላይ ውስጥ እንዲያገለግል ታቅዶ እንደተሰራ የሚናገረው ሰይፉ ኃይሌ ቶሎሳ በዓመታት ውስጥ ሚሊየኖችን የሚጠቅም አማራጭ እንዲሆን እንደሚያልም ለአሜሪካ ድምጽ ተናግሯል።