በአማራ ክልል አዳዲስ የመማሪያ መጽሃፍት ተሰራጩ

Your browser doesn’t support HTML5

በነባሩ የትምህርት ሥርዓት የነበሩ ችግሮችን ለመፍታትየሚረዳ አዲስ የመማሪያ መጽሐፍ በአምስት ቋንቋዎች ተዘጋጅቶ በክልሉ ስድስት ዞኖችና በ30 የአንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤቶች የሙከራ ትግበራ ተጀምሯል፡፡