ድምጽ ቀለብ ከተማሪ:-የመቐሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሰብዓዊነት ዘመቻ ፌብሩወሪ 05, 2021 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ በጦርነቱ ምክንያት ለችግር ለተዳረጉ ነዋሪዎች የሚሆኑ ለቀን ፍጆታ የሚውሉ ግብዓቶችን ይዘው እንዲመጡ የሚያበረታታ ዘመቻ ከሰሞኑ ተጀምሯል።