ቀለብ ከተማሪ:-የመቐሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሰብዓዊነት ዘመቻ

Your browser doesn’t support HTML5

ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ በጦርነቱ ምክንያት ለችግር ለተዳረጉ ነዋሪዎች የሚሆኑ ለቀን ፍጆታ የሚውሉ ግብዓቶችን ይዘው እንዲመጡ የሚያበረታታ ዘመቻ ከሰሞኑ ተጀምሯል።