ስለ ጸረ-ጥላቻ ንግግር መረብ ፣ ምጥን ቆይታ ከዮሐንስ ሞላ ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

የጸረ-ጥላቻ ንግግር መረብ የተሰኘ የበጎ ፈቃደኞች ስብስብ ኢትዮጵያዊያን በሚያዘወትሯቸው የማህበራዊ መገናኛዎች ላይ መስመር የለቀቁ ናቸው ያላቸውን መረጃዎች በመንቀስ ርምጃ እንዲወሰድባቸው እያደረገ ስለመሆኑ ተሰምቷል።