ስለ ወጣቱ የለውጥ አቀንቃኝ የማነ ንጉስ ሞት

Your browser doesn’t support HTML5

ቅዳሜ አመሻሹን በማህበራዊ መገናኛዎች በኩል የተሰራጩ መረጃዎች ወጣቱ የለውጥ አራማጅ በደቡብ ምስራቅ ትግራይ ዞን በምትገኘው “ሄዋነ” ከተማ መገደሉን ጠቁመዋል።