ስለ አዲሱ የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር
Your browser doesn’t support HTML5
ለምስረታ ወደ ሰባት ወራት የሚጠጋ ጊዜ እንደፈጀ የተነገረለትን ማህበር ዓላማ እና የመጪ ዘመን ዕቅዶች ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከማህበሩ ፕሬዚደንት ሳሚያ አብዱልቃድር ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።
Your browser doesn’t support HTML5