የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና ብሎገሮች ጉዳይ ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

ዞን-9

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

Your browser doesn’t support HTML5

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና ብሎገሮች ጉዳይ ተቀጠረ

አቃቤ ሕግ በነሶሊያና ሺመልስ ላይ የመሠረተውን ክስ አሻሽሎ ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ አቅርቧል።

ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ክሱ መሻሻሉን መርምሮ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥቷል።

የተከሣሽ ጠበቃ ግን አቃቤ ሕግ ክሱን አሻሽሎ አቅርቧል የሚል እምነት የለኝም ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡