የቢጫ ወባ ወረርሽኝ በደቡብ ክልል ተከሰተ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን በተከሰተው የቢጫ ወባ ወረርሽኝ 40 በላይ ሰዎች የተያዙ ሲሆን ሦስቱ መሞታቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቁ።