"ድርቅ- ተቃውሞና የውጭ አለመረጋጋት ያጠላበት የጨለማ ዓመት ነበር"- ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው

ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው

የኢትዮጵያ መንግሥት በዚህ አይስማማም- ምላሹን አካተናል

የአውሮፓውያን 2016 የአውሮፓውያን ዘመን ተጠናቆ 2017 ዓ.ም ከገባ ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ አጠቃላይ የፖለቲካ ሁኔታ ምን ይመስላል? እንዴትስ አለፈ? ምን ይዞስ ይሻገራል?

ቀጣዩ የጽዮን ግርማ ዘገባ የሚዳስሰው ይሆናል።

Your browser doesn’t support HTML5

"ድርቅ- ተቃውሞና የውጭ አለመረጋጋት ያጠላበት የጨለማ ዓመት ነበር"- ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው

ዘገባው የተወሰነ ጉዳዮችን ብቻ የሚዳስስ ሲሆን በቀጣይ ሰፋ ያሉ ጉዳዮችን አካተን ሰፋ ያለ ሪፖርት ይዘን እንቀርባለን።