የአምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ መግለጫ በአዲስ አበባ

Your browser doesn’t support HTML5

መሻሻል ባለባቸውና ልዩነት በፈጠሩ ጉዳዮች ላይ ሃገራቸው ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በግል ስትወያይ መቆየቷን፣ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ ተናገሩ።