ውድ አረጋዊያን በጎ አድራጎት ማኅበር

  • እስክንድር ፍሬው

እጆች




Your browser doesn’t support HTML5

ብርቱ እጆች


ደጋፊ የሌላቸውን አረጋውያን ለመንከባከብ ሩቅ መሄድ፣ ድርጅት እስኪያቋቁሙም መጠበቅ አላስፈለጋቸውም።

ከሁለት ዓመታት በፊት በህይወታቸው የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የነበሩትን ወላጅ እናታቸውን ፍቃድ በመጠየቅ በጎውን ተግባር በመኖሪያ ቤታቸው ጀመሩ።

ዛሬ “ውድ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማኅበር” በሚል የሚጠራው ድርጅት ሥራ የጀመረው በዚህ መንገድ ነው ይለናል የተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ፤

ያዳምጡት፡፡