“ወጥቼ አልወጣሁም”

Your browser doesn’t support HTML5

“ወጥቼ አልወጣሁም"

በቅርቡ ለንባብ የበቃ መጽሐፍ ነው። “ወጥቼ አልወጣሁም” ይላል ርዕሱ። ከየት እና ለምን? ለመሆኑ ባለ ታሪኩስ ማን ይሆን?

የመጽሃፉ አብይ ትኩረት በሆነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከአራት አሥርታት የዘለቀ የአንድ ትውልድ ፖለቲካ ትላንት እና ዛሬን ለመቃኘት በፈቀዱ መጣጥፎቹ “ልጠየቅ?” የሚል ይመስላል .. ደራሲው አቶ ያሬድ ጥበቡ።

በተከታዩ ቅምሻ ወጋችን የመጽሃፉን መሄጃ፤ የታሪኩን መፍሰሻ ቦይ መልከት እናድርግ። ወጥቼ አልወጣሁም’ን እንተዋወቅ።