ድምጽ በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ ኖቬምበር 11, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ለመቃወም በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄዷል። ሰልፉ በጎ ፍቃደኞች ያዘጋጁት ነው።