በወላይታ ዞን የተከሰተው ግጭት
Your browser doesn’t support HTML5
በወላይታ ዞን በተከሰተ ግጭት የአምስት ሰዎች ህይወት ማልፉንና ቁጥራቸውን ያልገለጡት ሌሎች ሰዎችም መጎዳታቸውን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5