የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው።
አዲስ አበባ —
የዓለም ጤና ድርጅት፣ አብዛኛውን የአፍሪቃን ክፍል ያጠቃለለ የጤና ስትራተጂዎችን የሚያጸድቀው ከፍተኛ አካል 66ኛውን ጉባዔ በአዲስ አበባ ሊያካሂድ እንደሆነ ታወቀ።
ጉባዔው ድንበር ዘለል በሆኑ ወረርሽኞችን በመሳሰሉ የሕዝብ የጤና ችግሮችን ዘዴ እንደሚያፈላልግም ታወቀ።
#Ethiopia to host the 66th session of the WHO Regional Committee for #Africa.Find out more https://t.co/oCYQNL2aFu #AFRC66 @FMoHealth
— WHO Ethiopia (@WHOEthiopia) August 12, 2016
የስብሰባን ምንነትና የተሰብሳቢውን አካል ማንነት ያብራሩት በኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የፕላንንና ፖሊስ ዳይሬክቶረት ዳይሬክተር አቶ ኖህ ኤልያስ ናቸው።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5