"ጤና መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ነው" ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም

Your browser doesn’t support HTML5

አዲሱ ተመራጭ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም፤ የጤና ጥበቃ ሥራቸው ለሁሉም ሰው የሚዳረስ የሰብዓዊ መብት እንዲሆን የመሥራት እቅድ እንዳላቸው ተናግረዋል።