ድምጽ የዓለም የጤና ድርጅት ኤፕሪል 16, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሀገራቸው ለዓለም የጤና ድርጅት የምትሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያቆሙ ካሳወቁ ወዲህ ድርጅቱ ክፍተቱን ሊሞላ የሚችልባቸውን መላዎችና መንገዶች እያፈላለገ መሆኑን ተገልጿል።