የዐለም የጤና ድርጅት አዳዲስ የኮቪድ 19 ዝርያዎች እየተዛመቱ መሆናቸውን ገልጾ አስጠነቀቀ። ሰዎች አስፈላጊዎቹን የጥንቃቄ ርምጃዎች ነቅተው በመተግበር ራሳቸውን እና ሌሎችን ከበሽታው እንዲጠብቁ አሳስቧል።
የዐለም የጤና ድርጅት አዳዲስ የኮቪድ 19 ዝርያዎች እየተዛመቱ መሆናቸውን ገልጾ አስጠነቀቀ። ሰዎች አስፈላጊዎቹን የጥንቃቄ ርምጃዎች ነቅተው በመተግበር ራሳቸውን እና ሌሎችን ከበሽታው እንዲጠብቁ አሳስቧል።