ድምጽ የዓለም የጤና ድርጅት ጉባኤ ሜይ 19, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የዓለም የጤና ድርጅት በሚቀጥሉት ሰላሣ ቀናት ውስጥ “ጉልህ” ያሏቸውን ለውጦች ካላደረገ አሜሪካ የምሰጠውን ድጋፍ ለተወሰነ ጊዜ ከማቋረጥ አንስቶ እስከ ዘለቄታው ሊያቆሙ እንደሚችሉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስጠንቅቀዋል።