በ“አሜሪካ ትቅደም” በጀት ላይ የውጭና የውስጥ ምላሾች

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት ይፋ ያደረጉት የ“አሜሪካ ትቅደም” በጀት በሃገር ውስጥም፣ በሃገር ውስጥም ከሃገር ውጭም እያነጋገረ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ወታደራዊ ኃይላቸውንና የደኅንነት ክንፋቸውን፣ በተለይ የሕግ አስከባሪውን ክፍል በከፍተኛ ሁኔታ ማጠናከር ነው ሃሣባቸው፡፡