ድምጽ የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ የምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት ዲሴምበር 03, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ በሌሎች ዞኖች የተነሱ ጥያቄዎችን ከግምት ያስገባ አደረጃጀት ሊኖር እንደሚችል አንዳንድ ምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ፡፡