ሦስት ዩኒቨርስቲዎች ለ2013 የትምህር ዘመን ዝግጁ መሆናቸውን ጠቆሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የአምቦ፣ ወለጋና ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች በ2013 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅት አድርገናል ብለዋል።