የምዕራብ ኦሮምያ አለመረጋጋት የኅብረተሰቡን ኑሮ አስቸጋሪ ማድረጉ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ኦሮምያ በሚስተዋለው የፀጥታ ችግር ተማረው ወደ ጋምቤላና ሌሎችም ከተሞች እየሸሹ እንደሆነ አንዳንድ የቄለም ወለጋ ነዋሪዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5