በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች አንዳንድ ከተሞችና ወረዳዎች ውስጥ የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡን ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንደተቸገሩ የተናገሩ ግለሰቦች ገለፁ።