በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች አንዳንድ ከተሞችና ወረዳዎች ውስጥ የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡን ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንደተቸገሩ የተናገሩ ግለሰቦች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5