የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መጀመር አስመልክቶ አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
በምእራብ ኦሮምያ ወለጋ ዞኖች ተዘግቶ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መከፈቱ እንዳስደሰታቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እየተናገሩ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5