ኢትዮጵያ/ኤርትራ የተቋረጠው የምዕራብ ኢትዮጵያ ስልክ አገልግሎት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ ጁን 06, 2013 ቪኦኤ ዜና አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ Your browser doesn’t support HTML5 የተቋረጠው የምዕራብ ኢትዮጵያ ስልክ አገልግሎት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ ሰሞኑን በምዕራብ ኢትዮጵያ ተቋርጦ ለቆየው የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ምክንያት የሆኑ ችግሮች እየተወገዱና ጥገና እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ አስታወቁ፡፡ አቶ ምሥክር ነጋሽ - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሌላ በኩል ደግሞ ለተራዘመ ጊዜ የተፈጠረና ስፋት ያለው አካባቢን ያካተተ የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ አለመፈጠሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ምሥክር ነጋሽ ተናግረዋል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡