"ለባለኖቤል የጀግና አቀባበል" - አዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ኦስሎ፣ ኖርዌይ ተገኝተው ትናንት የተቀበሉትን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን አዲስ አበባ ላይ ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገ ነው አዲስ አበባ ይገባሉ የተባለው።
Your browser doesn’t support HTML5