ሳምንታዊ ስፖርት

  • ሰሎሞን ክፍሌ

ለንደን ማራቶን - 2017

ለአሥራ አራት ዓመታት በእንግሊዛዊቷ ኮከብ አትሊት ፓውላ ራድክሊፍ ተይዞ የቆየው የማራቶን ሪከርድ ተሰበረ።

ኬንያዊቷ ማሪያ ኬታኒ በትላንቱ የለንደን ማራቶን ላይ 41 ሴኮንዶችን አንስታለታለች።

ለንደን ማራቶን - 2017

በወንዶቹ ክብረወሰኑን በማሻሻል ጭምር ያሸንፋል ተብሎ የተጠበቀው ቀነኒሣ በቀለ ኬንያዊውን ዳንኤል ዋንጂሩ ተከትሎ በሁለተኛነት አጠናቋል። ጥሩነሽ ዲባባም በሴቶቹ ሁለተኛ ሆናለች።

በእግር ኳስ የሃገር ውስጥና የውጭ ፕሪምየር ሊግ ግጥሚያዎችና ውጤቶቻቸውን ይዘናል።

ለሙሉው ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ሳምንታዊ ስፖርት