በአየር ንብረት ቀውስ ሰፋፊ የባህር ዳርቻ መሬቶች እየተሸረሸሩ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ የባህር ወለል ከፍ እያለ መምጣቱ በመላው ዓለም፣ በባህር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎችን፣ አስገዳጅ አማራጭ እየደቀነባቸው ነው፡፡ የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛት የሆነቸው ሉዊዚያና፣ በመሬት መንሸርሸር የጠፋውን መሬት ለመታደግ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለመመደብ አቅዳለች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ እቅድ ተጠቃሚዎችም ሆኑ ተጎጂዎች ይኖራሉ፡፡ የቪኦኤ ስቲቭ ባራጎናን ዘገባ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡