የዋልድባው መነኩሴ ነጻ ወጥቷል ወዳሉት ገዳም መመለሳቸውን ተናገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
ከትላልቆቹ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ቤተከርስቲያን ገዳማት የዋልድባ ገዳም ተወካይ የነበሩት አባ ገብረ ኢየሱስ ኪዳነ ማርያምን ዋልድባ ገዳም ነጻ በመውጣቱ ወደ ገዳሙ መመለሳቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5