ቪኦኤ - ልዩ ቃለ ምልልስ ከብ/ወቅ/አቡነ ማትያስ ጋር

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ፓትርያርክ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ

የኢትዮጵያው ስድስተኛ ፓትርያርክ ከቪኦኤ ጋር ልዩ ውይይት አደረጉ።



Your browser doesn’t support HTML5

ቪኦኤ - ልዩ ቃለ ምልልስ ከብ/ወቅ/አቡነ ማትያስ ጋር


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ፓትርያርክ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ስድስተኛው ፓትርያርክ ሆነው በቅርቡ መመረጣቸው ይታወቃል።

መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል


ሊቀ-ጳጳስ አባ ማትያስ ባለፈው የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ነበር “ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ፓትርያርክ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ-ጳጳስ ዘአኲስም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ-ተክለ-ኃይማኖት ተብለው የቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ሊቃነ-ጳጳሳት «ይደልዎ-ይገባዎታል» ብለው በ6ኛ ፓትርያርክነት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሲመተ-ፕትርክናቸውን ያከናወኑላቸው።

ፓትርያርክ አባ ማትያስ ማናቸው?

ከልጅነት እስከ እውቀት፣ ከዲቁና እስከ ቅስና፣ ከጵጵስና እስከ ፕትርክና ያለፉበትን ሕይወት ያስቃኙናል።

አዲሱ አበበ ነው ያወያያቸው።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ቅድስት ቤተክኅነት