የከሸፈው የጊኒ ቢሳው መፈንቅለ መንግስት
Your browser doesn’t support HTML5
ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሃገር ጊኒ ቢሳው ዋና ከተማ በመንግስት ላይ ተቃጥቶ ከከሸፈው መፈንቅለ መንግስት በኋላ በተረጋጋ ሁኔታ እንደምትገኝ የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት በትላንትናው ዕለት አስታወቁ::
Your browser doesn’t support HTML5